ዘዳግም 1:29 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 እኔም አልኋችሁ፦ አትደንግጡ፤ ከእነርሱም አትፍሩ፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም29 እኔም አልኋችሁ፤ “አትሸበሩ፤ አትፍሯቸውም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 “እኔም አልኋችሁ፦ ‘አትሸበሩ፥ እነርሱንም አትፍሩ፥ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም29 “ነገር ግን እኔ እንዲህ ብዬ ነገርኳችሁ፤ ‘ከእነዚህ ሕዝብ የተነሣ አትፍሩ፤ አትሸበሩም፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)29 እኔም አልኋችሁ፦ አትደንግጡ፥ ከእነርሱም አትፍሩ፤ 参见章节 |