ሐዋርያት ሥራ 9:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 ከብዙ ቀንም በኋላ አይሁድ ሳውልን ይገድሉት ዘንድ ተማከሩ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም23 ከብዙ ቀንም በኋላ፣ አይሁድ ሳውልን ለመግደል አሤሩ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 ብዙ ቀንም ሲሞላ አይሁድ ሊገድሉት ተማከሩ፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 ከብዙ ቀን በኋላ አይሁድ ሳውልን ለመግደል ተማከሩ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 ብዙ ቀንም ሲሞላ አይሁድ ሊገድሉት ተማከሩ፤ 参见章节 |