Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ሐዋርያት ሥራ 27:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

19 በሦ​ስ​ተ​ኛ​ውም ቀን በመ​ር​ከብ ያለ​ውን ሁሉ በእ​ጃ​ችን እያ​ነ​ሣን በባ​ሕር ላይ ጣልን።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

19 በሦስተኛውም ቀን፣ የመርከቧን ሸራ ማውጫና ማውረጃ መሣሪያ በገዛ እጃቸው ነቃቅለው ወደ ባሕር ጣሉት።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

19 በሦስተኛውም ቀን የመርከቡን ዕቃ በእጃችን ወረወርን።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

19 በሦስተኛውም ቀን ለመርከቡ የሚያገለግሉትን ዕቃዎች በገዛ እጃቸው እየወረወሩ ጣሉ፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

19 በሦስተኛውም ቀን የመርከቡን ዕቃ በእጃችን ወረወርን።

参见章节 复制




ሐዋርያት ሥራ 27:19
7 交叉引用  

ሰይ​ጣ​ንም መልሶ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፥ “ቍር​በት ስለ ቍር​በት ነው፤ ሰው ያለ​ውን ሁሉ ስለ ሕይ​ወቱ ይሰ​ጣል።


ለመ​ፈ​ለግ ጊዜ አለው፥ ለማ​ጥ​ፋ​ትም ጊዜ አለው፤ ለመ​ጠ​በቅ ጊዜ አለው፥ ለመ​ጣ​ልም ጊዜ አለው፤


መር​ከ​በ​ኞ​ቹም ፈሩ፤ እያ​ን​ዳ​ን​ዱም ወደ አም​ላኩ ጮኸ፤ መር​ከ​ቢ​ቱም እን​ድ​ት​ቀ​ል​ል​ላ​ቸው በው​ስ​ጥዋ የነ​በ​ረ​ውን ዕቃ ወደ ባሕር ጣሉት፤ ዮናስ ግን ወደ መር​ከቡ ውስ​ጠ​ኛው ክፍል ወርዶ ነበር፥ ተኝ​ቶም ያን​ኳ​ርፍ ነበር።


በማ​ግ​ሥ​ቱም ማዕ​በል ጸና​ብን፤ ከጭ​ነ​ቱም ወደ ባሕር ጣልን።


ብዙ ቀንም ፀሐ​ይ​ንና ጨረ​ቃን ከዋ​ክ​ብ​ት​ንም ሳናይ ማዕ​በሉ ጸና​ብን፤ ለመ​ዳ​ንም ተስፋ ቈር​ጠን ነበር።


跟着我们:

广告


广告