ሐዋርያት ሥራ 24:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 በሚከስሱኝ ሁሉ በፊትህ ማስረጃ ማቅረብ አይችሉም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም13 አሁንም ለተከሰስሁበት ነገር ማስረጃ ሊያቀርቡልህ አይችሉም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 አሁንም ስለሚከሱኝ ያስረዱህ ዘንድ አይችሉም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 አሁን ላቀረቡብኝ ክስ ሁሉ ምንም ማስረጃ ሊያቀርቡልህ አይችሉም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 አሁንም ስለሚከሱኝ ያስረዱህ ዘንድ አይችሉም። 参见章节 |