ሐዋርያት ሥራ 20:36 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 ይህንም ከአለ በኋላ ተንበርክኮ አብረውት ካሉት ሁሉ ጋር ጸለየ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም36 ይህን ካለ በኋላ፣ ተንበርክኮ ከሁሉም ጋራ ጸለየ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 ይህንም ብሎ ተንበርክኮ ከሁላቸው ጋር ጸለየ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም36 ከዚህ በኋላ ጳውሎስ ከሁሉም ጋር ተንበርክኮ ጸለየ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)36 ይህንም ብሎ ተንበርክኮ ከሁላቸው ጋር ጸለየ። 参见章节 |