ሐዋርያት ሥራ 17:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ከኢያሶንና ከጓደኞቹም ዋስ ተቀብለው ለቀቁአቸው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም9 ከዚያም ኢያሶንንና ሌሎቹን በዋስ ለቀቋቸው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ከኢያሶንና ከሌሎቹም ዋስ ተቀብለው ለቀቁአቸው። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 ኢያሶንንና ሌሎቹንም ዋስ አስጠርተው ለቀቁአቸው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 ከኢያሶንና ከሌሎቹም ዋስ ተቀብለው ለቀቁአቸው። 参见章节 |