Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ሐዋርያት ሥራ 13:37 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

37 ይህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያስ​ነ​ሣው ግን መፍ​ረስ መበ​ስ​በ​ስን አላ​የም።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

37 እግዚአብሔር ከሙታን ያስነሣው እርሱ ግን መበስበስን አላየም።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

37 ይህ እግዚአብሔር ያስነሣው ግን መበስበስን አላየም።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

37 እግዚአብሔር ከሞት ያስነሣው ግን መበስበስ አልደረሰበትም።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

37 ይህ እግዚአብሔር ያስነሣው ግን መበስበስን አላየም።

参见章节 复制




ሐዋርያት ሥራ 13:37
4 交叉引用  

እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ግን ከሙ​ታን ለይቶ አስ​ነ​ሣው።


በሁ​ለ​ተ​ኛው መዝ​ሙር፦ ‘አንተ ልጄ ነህ፤ እኔ ዛሬ ወለ​ድ​ሁህ’ እን​ዳለ ኢየ​ሱ​ስን አስ​ነ​ሥቶ ተስ​ፋ​ውን ለእኛ ለል​ጆ​ቻ​ቸው ፈጽ​ሞ​አል።


እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ግን የሞ​ትን ማሰ​ሪያ ፈቶ ከሙ​ታን ለይቶ አስ​ነ​ሣው፤ ሞት እር​ሱን ሊይ​ዘው አይ​ች​ል​ምና።


ነፍ​ሴን በሲ​ኦል አት​ተ​ዋ​ት​ምና፥ ጻድ​ቅ​ህ​ንም ጥፋ​ትን ያይ ዘንድ አት​ሰ​ጠ​ው​ምና።


跟着我们:

广告


广告