本书并非出自上帝启示,且不属于基督教正典或犹太教塔纳赫的一部分。仅为历史与研究目的而展示。 查看完整说明 ተረፈ ባሮክ 5:38 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)38 ስለ ወገኖችህ ስለ እስራኤልም እለምንሃለሁ፤ ስለ ተወደደው ስለ ሱራፌል ምስጋና፥ በጎ መዓዛ ስላለው ስለ ኪሩቤልም ዕጣን እለምንሃለሁ፤ የጽድቅ ሊቀ መላእክት ሚካኤልም በእውነት አመስጋኝ ነው፤ የሚያበራልኝ፥ ጻድቃንም እስከ ገቡባቸው ድረስ የጽድቅ በሮችን የሚከፍትልኝ እርሱ ነው። 参见章节 |