2 ሳሙኤል 3:33 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)33 ንጉሡም ለአበኔር አለቀሰለት፤ እንዲህም አለ፦ “አበኔር ሰነፍ እንደሚሞት ይሞታልን? 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም33 ንጉሡም ለአበኔር ይህን የሐዘን እንጕርጕሮ ተቀኘ፤ “አበኔር እንደ ሞኝ ሰው ይሙት? 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)33 ንጉሡም ለአበኔር ይህን የኀዘን እንጉርጉሮ ተቀኘ፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም33 ዳዊትም ለአበኔር ሐዘኑን በቅኔ ሲገልጥ እንዲህ አለ፦ “አበኔር እንደ ሞኝ ሰው ይሙትን? 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)33 አበኔር ሰነፍ እንደሚሞት ይሞታልን? 参见章节 |