Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




2 ሳሙኤል 21:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 እር​ሱም፥ “ምን ትላ​ላ​ችሁ? ተና​ገሩ፤ እኔም አደ​ር​ግ​ላ​ች​ኋ​ለሁ” አላ​ቸው፤ እነ​ር​ሱም ለን​ጉሡ አሉት፥ “በእኛ ላይ ክፉ ያደ​ረ​ገ​ውን፥ ያሳ​ደ​ደ​ን​ንና ሊያ​ጠ​ፋን ያሰ​በ​ውን ሰው እና​ጥ​ፋው፤ እር​ሱም በእ​ስ​ራ​ኤል ዳርቻ እን​ዳ​ይ​ቆም እና​ደ​ር​ገ​ዋ​ለን።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5 እነርሱም ንጉሡን፣ “እንድንፈራርስና በእስራኤልም ውስጥ በየትኛውም ስፍራ እንዳንኖር ካጠፋንና ደባ ከፈጸመብን ሰው

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 እነርሱም፥ “እንድንፈራርስና በእስራኤልም ውስጥ በየትኛውም ስፍራ እንዳንኖር ካጠፋንና ደባ ከፈጸመብን ሰው

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

5 እነርሱም “ሳኦል በሙሉ ሊያጠፋንና ከእኛ መካከል ማንም ሰው በእስራኤል ምድር በየትኛውም ስፍራ በሕይወት እንዳይኖር ፈልጎ ነበር፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

5 ንጉሡንም፦ እኛን ካጠፋ፥ ከእስራኤል ዳርቻ ሁሉ እንዳንቀመጥ መፍረሳችንን

参见章节 复制




2 ሳሙኤል 21:5
5 交叉引用  

በዳ​ዊ​ትም ዘመን ሦስት ዓመት ያህል በተ​ከ​ታ​ታይ ራብ ሆነ፤ ዳዊ​ትም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ጠየቀ። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አለ፥ “የገ​ባ​ዖ​ንን ሰዎች ስለ ገደለ በሳ​ኦ​ልና በቤቱ ላይ ደም አለ​በት፥”


ከል​ጆቹ ሰባት ሰዎች ስጠ​ንና ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በተ​መ​ረ​ጠው በሳ​ኦል ሀገር በገ​ባ​ዖን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ሠ​ቅ​ላ​ቸ​ዋ​ለን።” ንጉ​ሡም፥ “እሰ​ጣ​ች​ኋ​ለሁ” አለ።


跟着我们:

广告


广告