2 ሳሙኤል 13:38 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)38 አቤሴሎምም ኰብልሎ ወደ ጌድሶር ሄደ፤ በዚያም ሦስት ዓመት ያህል ተቀመጠ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም38 አቤሴሎም ሸሽቶ ወደ ጌሹር ከሄደ በኋላ፣ በዚያ ሦስት ዓመት ተቀመጠ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)38 አቤሴሎም ሸሽቶ ወደ ገሹር ከሄደ በኋላ፥ በዚያ ሦስት ዓመት ተቀመጠ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)38 አቤሴሎም ኮብልሎ ወደ ጌሹር ሄደ፥ በዚያም ሦስት ዓመት ያህል ተቀመጠ። 参见章节 |