Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




2 ነገሥት 4:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 እር​ሱም፥ “ጥራት” አለው። ጠራ​ትም በደ​ጃ​ፉም ቆመች።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

15 ኤልሳዕም፣ “በል እንግዲያው ጥራት” አለው፤ እርሱም ጠርቷት መጥታ በራፉ ላይ ቆመች።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 ኤልሳዕም “እንድትመጣ ንገራት” ብሎ አዘዘው። እርሷም መጥታ በበሩ አጠገብ ቆመች፤

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

15 ኤልሳዕም “እንድትመጣ ንገራት” ብሎ አዘዘው። እርስዋም መጥታ በበሩ አጠገብ ቆመች፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

15 እርሱም “ጥራት” አለ። በጠራትም ጊዜ በደጃፉ ቆመች።

参见章节 复制




2 ነገሥት 4:15
2 交叉引用  

እር​ሱም ግያ​ዝን፥ “እን​ግ​ዲህ ምን እና​ድ​ር​ግ​ላት?” አለው። ሎሌው ግያ​ዝም፤ “ልጅ የላ​ትም፥ ባል​ዋም ሸም​ግ​ሎ​አል” ብሎ መለሰ።


ኤል​ሳ​ዕም፥ “በሚ​መ​ጣው ዓመት በዚህ ወራት ወንድ ልጅ ትታ​ቀ​ፊ​ያ​ለሽ” አላት፤ እር​ስ​ዋም፥ “አይ​ደ​ለም ጌታዬ ሆይ፥ አገ​ል​ጋ​ይ​ህን አትዋ​ሻት” አለ​ችው።


跟着我们:

广告


广告