Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




2 ዜና መዋዕል 6:38 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

38 በተ​ማ​ረ​ኩ​በ​ትም ሀገር ሳሉ በፍ​ጹም ልባ​ቸ​ውና በፍ​ጹም ነፍ​ሳ​ቸው ወደ አንተ ቢመ​ለሱ፥ ለአ​ባ​ቶ​ቻ​ቸ​ውም ወደ ሰጠ​ሃት ወደ ምድ​ራ​ቸው፥ ወደ መረ​ጥ​ሃ​ትም ከተማ፥ ለስ​ም​ህም ወደ ሠራ​ሁት ቤት ቢጸ​ልዩ፥

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

38 ተማርከው በተወሰዱበት በምርኮ ምድር ሳሉ በፍጹም ልባቸው፣ በፍጹምም ነፍሳቸው ቢመለሱና ለአባቶቻቸው ወደ ሰጠሃቸው ምድር፣ አንተም ወደ መረጥሃት ከተማና እኔም ለስምህ ወደ ሠራሁት ቤተ መቅደስ ቢጸልዩ፣

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

38 በተማረኩበትም በምርኮአቸው አገር ሳሉ በፍጹም ልባቸውና በፍጹም ነፍሳቸው ወደ አንተ ቢመለሱ፥ ለአባቶቻቸውም ወደ ሰጠሃት ወደ ምድራቸው ወደ መረጥሃትም ከተማ ለስምህም ወደ ሠራሁት ቤት ቢጸልዩ፥

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

38 ማርከው በወሰዱአቸው በጠላቶቻቸው አገር ሳሉ በፍጹም ልባቸው በእውነትና በቅን መንፈስ ተጸጽተው ንስሓ በመግባት አንተ ለቀድሞ አባቶቻችን ወደ ሰጠሃቸው ወደዚህች ምድር፥ አንተም ወደ መረጥኻት ወደዚህች ከተማና እኔ ለስምህ ወደሠራሁት ወደዚህ ቤተ መቅደስ ፊታቸውን መልሰው ቢጸልዩ፥

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

38 በተማረኩበትም በምርኮአቸው አገር ሳሉ በፍጹም ልባቸውና በፍጹም ነፍሳቸው ወደ አንተ ቢመለሱ፥ ለአባቶቻቸውም ወደ ሰጠሃት ወደ ምድራቸው ወደ መረጥሃትም ከተማ ለስምህም ወደ ሠራሁት ቤት ቢጸልዩ፥

参见章节 复制




2 ዜና መዋዕል 6:38
11 交叉引用  

“ሕዝ​ብ​ህም ጠላ​ቶ​ቻ​ቸ​ውን ለመ​ው​ጋት አንተ በም​ት​ል​ካ​ቸው መን​ገድ ቢወጡ፥ አን​ተም ወደ መረ​ጥ​ሃት ወደ​ዚ​ህች ከተማ፥ እኔም ለስ​ምህ ወደ ሠራ​ሁት ቤት ለአ​ንተ ቢጸ​ልዩ፥


በተ​ማ​ረ​ኩ​ባ​ትም ሀገር ሆነው በል​ባ​ቸው ንስሓ ቢገቡ፥ በም​ር​ኮ​አ​ቸ​ውም ሀገር ሳሉ ተመ​ል​ሰው፦ ኀጢ​አት ሠር​ተ​ናል፥ በድ​ለ​ን​ማል፥ ክፉም አድ​ር​ገ​ናል ብለው ቢለ​ም​ኑህ፤


ጸሎ​ታ​ቸ​ው​ንና ልመ​ና​ቸ​ውን በተ​ዘ​ጋጀ በማ​ደ​ሪ​ያህ በሰ​ማይ ስማ፤ ፍር​ድ​ንም አድ​ር​ግ​ላ​ቸው፤ አን​ተ​ንም የበ​ደ​ሉ​ህን ሕዝ​ብ​ህን ይቅር በል።


ወደ ጥልቁ ወደ ባሕሩ ውስጥ ጣል​ኸኝ፥ ፈሳ​ሾ​ችም ከበ​ቡኝ፤ ማዕ​በ​ል​ህና ሞገ​ድህ ሁሉ በላዬ ዐለፉ።


跟着我们:

广告


广告