Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




2 ዜና መዋዕል 32:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 “የአ​ሦር ንጉሥ ሰና​ክ​ሬም እን​ዲህ ይላል፦ እና​ንተ በማን ተማ​ም​ና​ችሁ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ምሽግ ትቀ​መ​ጣ​ላ​ችሁ?

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10 “የአሦር ንጉሥ ሰናክሬም እንዲህ ይላል፤ በተከበበችው በኢየሩሳሌም እስከዚህ የቈያችሁት በማን ተማምናችሁ ነው?

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 “የአሦር ንጉሥ ሰናክሬም እንዲህ ይላል፦ ‘እናንተ በማን ተማምናችሁ በኢየሩሳሌም ምሽግ ትቀመጣላችሁ?

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

10 “እኔ የአሦር ንጉሠ ነገሥት የሆንኩ ሰናክሬም፥ በእኔ ሠራዊት በተከበበችው በኢየሩሳሌም ለመቈየት ያሰባችሁት በማን ተማምናችሁ እንደ ሆነ ማወቅ እፈልጋለሁ፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

10 “የአሦር ንጉሥ ሰናክሬም እንዲህ ይላል ‘እናንተ በማን ተማምናችሁ በኢየሩሳሌም ምሽግ ትቀመጣላችሁ?

参见章节 复制




2 ዜና መዋዕል 32:10
4 交叉引用  

ራፋ​ስ​ቂ​ስም አላ​ቸው፥ “ለሕ​ዝ​ቅ​ያስ እን​ዲህ ብላ​ችሁ ንገ​ሩት፦ ታላቁ ንጉሥ የአ​ሦር ንጉሥ እን​ዲህ ይላል፦ ይህ የም​ት​ተ​ማ​መ​ን​በት መተ​ማ​መኛ ምን​ድን ነው?


አም​ላ​ካ​ችን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከአ​ሦር ንጉሥ እጅ ያድ​ነ​ናል እያለ ለራብ፥ ለጥ​ምና ለሞት አሳ​ልፎ ይሰ​ጣ​ችሁ ዘንድ የሚ​ያ​ሳ​ስ​ታ​ችሁ ሕዝ​ቅ​ያስ አይ​ደ​ለ​ምን?


ከዚ​ህም በኋላ የአ​ሦር ንጉሥ ሰና​ክ​ሬም ከሠ​ራ​ዊቱ ሁሉ ጋር በለ​ኪሶ ፊት ሳለ ባሪ​ያ​ዎ​ቹን ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ወደ ይሁዳ ንጉሥ ወደ ሕዝ​ቅ​ያ​ስና በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ወደ ነበሩ ወደ ይሁዳ ሕዝብ ሁሉ እን​ዲህ ሲል ላከ፦


ራፋ​ስ​ቂ​ስም አላ​ቸው፥ “ለሕ​ዝ​ቅ​ያስ እን​ዲህ ብላ​ችሁ ንገ​ሩት፦ ታላቁ የአ​ሦር ንጉሥ እን​ዲህ ይላል፦ በማን ትተ​ማ​መ​ና​ለህ?


跟着我们:

广告


广告