Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




2 ዜና መዋዕል 19:1 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 የይ​ሁ​ዳም ንጉሥ ኢዮ​ሣ​ፍጥ ወደ ቤቱ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም በሰ​ላም ተመ​ለሰ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

1 የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ ኢየሩሳሌም ወዳለው ቤተ መንግሥቱ በደኅና በተመለሰ ጊዜ፣

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

1 የይሁዳም ንጉሥ ኢዮሣፍጥ ወደ ቤቱ ወደ ኢየሩሳሌም በደኅና ተመለሰ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

1 የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ በኢየሩሳሌም ወደሚገኘው ቤተ መንግሥቱ በደኅና ተመለሰ፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

1 የይሁዳም ንጉሥ ኢዮሣፍጥ ወደ ቤቱ ወደ ኢየሩሳሌም በደኅና ተመለሰ።

参见章节 复制




2 ዜና መዋዕል 19:1
3 交叉引用  

በዚ​ያም ቀን ጦር​ነት በረታ፤ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ንጉሥ በሶ​ር​ያ​ው​ያን ፊት እስከ ማታ ድረስ በሰ​ረ​ገ​ላው ላይ ራሱን ይደ​ግፍ ነበር፤ ፀሐ​ይም በገባ ጊዜ ሞተ።


ነቢዩ የአ​ናኒ ልጅ ኢዩ ሊገ​ና​ኘው ወጣ፤ ንጉ​ሡ​ንም ኢዮ​ሣ​ፍ​ጥን፥ “ኀጢ​አ​ተ​ኛ​ውን ታግ​ዛ​ለ​ህን? ወይስ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ጠ​ላ​ውን ትወ​ድ​ዳ​ለ​ህን? ስለ​ዚ​ህም ነገር ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ቍጣ መጥ​ቶ​ብ​ሃል።


跟着我们:

广告


广告