1 ጢሞቴዎስ 2:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ሴት በነገር ሁሉ እየተገዛች በዝግታ ትማር፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም11 ሴት በጸጥታና በሙሉ መገዛት ትማር። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ሴት በሁሉ ነገር እየታዘዘች በጽሞና ትማር፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 ሴት በጸጥታና በመታዘዝ ትማር፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 ሴት በነገር ሁሉ እየተገዛች በዝግታ ትማር፤ 参见章节 |