Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




1 ነገሥት 6:33 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

33 እን​ዲ​ሁም ለመ​ቅ​ደሱ መግ​ቢያ ከወ​ይራ እን​ጨት አራት ማዕ​ዘን መቃን አደ​ረገ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

33 እንዲሁም ለዋናው አዳራሽ መግቢያ ባለአራት ማእዘን የወይራ ዕንጨት መቃን ሠራ፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

33 እንዲሁም ወደ ዋናው ክፍል ለሚያደርሰው መግቢያ በር ከወይራ እንጨት የተሠራ ባለ አራት ማእዘን ክፈፍ አበጀለት።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

33 እንዲሁም ወደ ዋናው ክፍል ለሚያደርሰው መግቢያ በር ከወይራ እንጨት የተሠራ ባለ አራት ማእዘን ክፈፍ አበጀለት።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

33 እንዲሁም ለመቅደሱ መግቢያ ከወይራ እንጨት አራት ማዕዘን መቃን አደረገ።

参见章节 复制




1 ነገሥት 6:33
5 交叉引用  

በቅ​ድ​ስተ ቅዱ​ሳ​ኑም ውስጥ ቁመ​ታ​ቸው ዐሥር ክንድ የሆነ ከወ​ይራ እን​ጨት ሁለት ኪሩ​ቤ​ልን ሠራ።


ሁለ​ቱ​ንም ሣን​ቃ​ዎች ከወ​ይራ እን​ጨት ሠራ፤ የኪ​ሩ​ቤ​ል​ንና የዘ​ን​ባባ ዛፍ፥ የፈ​ነ​ዳም አበባ ሥዕል ቀረ​ጸ​ባ​ቸው፤ በወ​ር​ቅም ለበ​ጣ​ቸው፤ ኪሩ​ቤ​ል​ንና የዘ​ን​ባ​ባ​ውን ዛፍ በወ​ርቅ ለበጠ።


ሁለ​ቱ​ንም ደጆች ከጥድ እን​ጨት ሠራ፤ አንዱ ደጅ በማ​ጠ​ፊያ ከተ​ያ​ያዙ ከሁ​ለት ሣን​ቃ​ዎች ተሠራ፤ ሁለ​ተ​ኛ​ውም ደጅ በማ​ጠ​ፊያ ከተ​ያ​ያዙ ከሁ​ለት ሣን​ቃ​ዎች ተሠራ።


ከደ​ሙም ወስ​ደው በሚ​በ​ሉ​በት ቤት ሁለ​ቱን መቃ​ንና ጉበ​ኑን ይቅ​ቡት።


የመ​ቅ​ደሱ መቃ​ኖ​ችም አራት ማዕ​ዘን ነበሩ፤ የመ​ቅ​ደሱ ፊትም መልኩ እን​ደ​ሌ​ላው መልክ ነበረ።


跟着我们:

广告


广告