Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




1 ነገሥት 21:33 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

33 ሰዎ​ቹም የደግ ምል​ክት አደ​ረ​ጉ​ትና ቃሉን ከአፉ ተቀ​ብ​ለው፥ “ወን​ድ​ምህ ወልደ አዴር አለ” አሉት። እር​ሱም፥ “ሂዱና አም​ጡት” አለ። ወልደ አዴ​ርም ወደ እርሱ መጣ፤ በሰ​ረ​ገ​ላ​ውም ላይ አስ​ቀ​መ​ጠው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

33 ሰዎቹም የደግ ምልክት አደረጉትና ቃሉን ከአፉ ተቀብለው፦ ወንድምህ ወልደ አዴር አለ አሉት። እርሱም፦ ሂዱ፥ አምጡት አለ። ወልደ አዴርም ወደ እርሱ ወጣ፥ በሰረገላውም ላይ አስቀመጠው።

参见章节 复制




1 ነገሥት 21:33
0 交叉引用  

跟着我们:

广告


广告