Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




1 ነገሥት 21:31 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

31 እር​ሱም ለአ​ገ​ል​ጋ​ዮቹ፥ “እነሆ፥ የእ​ስ​ራ​ኤል ነገ​ሥ​ታት መሓ​ሪ​ዎች ነገ​ሥ​ታት እንደ ሆኑ አው​ቃ​ለሁ፤ በወ​ገ​ባ​ችን ማቅ እን​ታ​ጠቅ፤ በራ​ሳ​ች​ንም ገመድ እን​ጠ​ም​ጥም፤ ወደ እስ​ራ​ኤ​ልም ንጉሥ እን​ሂድ፤ ምና​ል​ባት ሰው​ነ​ታ​ች​ንን ያድ​ናት ይሆ​ናል” አላ​ቸው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

31 ባሪያዎቹም፦ እነሆ፥ የእስራኤል ቤት ነገሥታት መሐሪዎች እንደ ሆኑ ሰምተናል፤ በወገባችን ማቅ እንታጠቅ፥ በራሳችንም ገመድ እንጠምጥም፥ ወደ እስራኤልም ንጉሥ እንውጣ፤ ምናልባት ነፍስህን ይምራታል አሉት።

参见章节 复制




1 ነገሥት 21:31
0 交叉引用  

跟着我们:

广告


广告