1 ቆሮንቶስ 7:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 በዋጋ ገዝቶአችኋልና የሰው ተገዦች አትሁኑ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም23 በዋጋ ተገዝታችኋል፤ ስለዚህ የሰው ባሮች አትሁኑ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 በዋጋ ተገዝታችኋል፤ የሰው ባርያዎች አትሁኑ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 እግዚአብሔር በዋጋ ስለ ገዛችሁ የሰው ባሪያዎች አትሁኑ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 በዋጋ ተገዝታችኋል፤ የሰው ባሪያዎች አትሁኑ። 参见章节 |