1 ቆሮንቶስ 15:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 እንግዲያስ በክርስቶስ አምነው የሞቱ ጠፍተዋላ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም18 እንዲህም ከሆነ፣ በክርስቶስ ያንቀላፉት ጠፍተዋል ማለት ነው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 በክርስቶስም ያንቀላፉት ጠፍተዋል ማለት ነው። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 በክርስቶስ አምነው የሞቱት ጠፍተዋል ማለት ነው፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 እንግዲያስ በክርስቶስ ያንቀላፉት ደግሞ ጠፍተዋላ። 参见章节 |