Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




1 ቆሮንቶስ 14:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 በዓ​ለም ልዩ ልዩ ቋን​ቋ​ዎች አሉ፤ ከእ​ነ​ር​ሱም ትር​ጕም የሌ​ለው አን​ድም የለም።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10 በዓለም ላይ ብዙ ዐይነት ቋንቋዎች አሉ፤ ትርጕም የሌለውም ቋንቋ የለም።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 በዓለም ላይ ብዙ ዓይነት ቋንቋዎች አሉ፤ ትርጒም የሌለውም ቋንቋ የለም።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

10 በዓለም ላይ ብዙ ቋንቋዎች አሉ፤ ትርጒም የሌለው ቋንቋም የለም።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

10 በዓለም ምናልባት ቁጥር የሌለው የቋንቋ ዓይነት ይኖራል ቋንቋም የሌለው ሕዝብ የለም፤

参见章节 复制




1 ቆሮንቶስ 14:10
2 交叉引用  

የቋ​ን​ቋ​ውን ትር​ጓሜ ካላ​ወ​ቅሁ እኔ ለሚ​ያ​ነ​ጋ​ግ​ረኝ እንደ እን​ግዳ እሆ​ን​በ​ታ​ለሁ፤ የሚ​ያ​ነ​ጋ​ግ​ረኝ እር​ሱም ለእኔ እንደ እን​ግዳ ይሆ​ናል።


እን​ዲ​ሁም እና​ንተ በማ​ይ​ታ​ወቅ ቋንቋ ብት​ና​ገሩ፥ ይህ​ን​ኑም ገል​ጣ​ችሁ ባት​ተ​ረ​ጕሙ የም​ት​ሉ​ት​ንና የም​ት​ና​ገ​ሩ​ትን ማን ያው​ቃል? ከነ​ፋስ ጋር እን​ደ​ም​ት​ነ​ጋ​ገሩ ትሆ​ና​ላ​ችሁ።


跟着我们:

广告


广告