1 ዜና መዋዕል 9:37 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)37 ሰባተኛው ግዱር፥ ወንድሙ ዘካርያስም፥ ሜቅሎትም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም37 ጌዶር፣ አሒዮ፣ ዘካርያስ እና ሚቅሎት ነበሩ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)37 ጌዶር፥ አሒዮ፥ ዛኩር፥ ሚቅሎት ነበሩ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም37 ገዶር፥ አሕዮ፥ ዘካርያስና የሺምዓ አባት ሚቅሎት ተብለው የሚጠሩት ናቸው፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)37 ጌዶር፥ አሒዮ፥ ዛኩር፥ ሚቅሎት፥ በገባዖን ይቀመጡ ነበር። 参见章节 |