Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




1 ዜና መዋዕል 5:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

19 ከአ​ጋ​ራ​ው​ያ​ንና ከኢ​ጣ​ር​ዮን ከና​ፋ​ስ​ዮ​ንና ከና​ዳ​ብ​ዮን ጋር ተዋጉ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

19 እነዚህም በአጋራውያን፣ በኢጡር፣ በናፌስ፣ በናዳብ ላይ ዘመቱ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

19 ከአጋራውያንና ከይጡር ከናፊሽና ከናዳብ ጋር ተዋጉ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

19 እነርሱም የሀጋራውያን ነገዶች በሆኑት በየጡር፥ በናፊሽና በኖዳብ ሕዝቦች ላይ አደጋ ለመጣል ዘመቱ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

19 ከአጋራውያንና ከኢጡር ከናፌስና ከናዳብ ጋር ተዋጉ።

参见章节 复制




1 ዜና መዋዕል 5:19
4 交叉引用  

ማሴሜ፥ ዱማ፥ ማሤን፥ ኩዳን፥ ቴማን፥ ኤያ​ጤር፥ ናፌስ፥ ቄድን።


የጡር፥ ናፌስ፥ ቂዳማ፤ እነ​ዚህ የይ​ስ​ማ​ኤል ልጆች ናቸው።


በበ​ጎ​ችም ላይ አጋ​ራ​ዊው ያዚዝ ሹም ነበረ። እነ​ዚህ ሁሉ በን​ጉሡ በዳ​ዊት ሀብት ላይ ሹሞች ነበሩ።


በሳ​ኦ​ልም ዘመን ከስ​ደ​ተ​ኞች ጋር ተዋጉ፥ እነ​ር​ሱም በእ​ጃ​ቸው ተመ​ት​ተው ወደቁ፤ በገ​ለ​ዓድ ምሥ​ራቅ በኩል ባለው ሀገር ሁሉ በድ​ን​ኳ​ኖ​ቻ​ቸው ተቀ​መጡ።


跟着我们:

广告


广告