ዘካርያስ 1:20 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም20 ከዚያም እግዚአብሔር አራት የእጅ ጥበብ ባለሙያዎች አሳየኝ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር መዶሻ የያዙ አራት አንጥረኞችን አሳየኝ፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 እግዚአብሔርም አራት ጠራቢዎች አሳየኝ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 እግዚአብሔርም አራት ጠራቢዎች አሳየኝ። 参见章节 |