Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ማሕልየ መሓልይ 2:11 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

11 እነሆ! ክረምቱ ዐለፈ፤ ዝናቡም አባርቶ አበቃ፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 እነሆ፥ ክረምት አለፈ፥ ዝናቡም አልፎ ሄደ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

11 እነሆ፥ ክረምቱ አልፎአል፤ ዝናቡም ቆሞአል፤

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 እነሆ፥ ክረ​ምቱ ዐለፈ፥ ዝና​ሙም አልፎ ሄደ፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

11 እነሆ፥ ክረምት አለፈ፥ ዝናቡም አልፎ ሄደ።

参见章节 复制




ማሕልየ መሓልይ 2:11
11 交叉引用  

ሁሉንም ነገር በጊዜው ውብ አድርጎ ሠራው፤ በሰዎችም ልብ ዘላለማዊነትን አኖረ፤ ይሁን እንጂ አምላክ ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻ ያደረገውን ማወቅ አይችሉም።


ለማልቀስ ጊዜ አለው፤ ለመሣቅም ጊዜ አለው፤ ለሐዘን ጊዜ አለው፤ ለጭፈራም ጊዜ አለው፤


ውዴም እንዲህ አለኝ፤ “ፍቅሬ ሆይ፤ ተነሺ፤ አንቺ የእኔ ቈንጆ፤ ከእኔ ጋራ ነዪ።


አበቦች በምድር ላይ ታዩ፤ የዝማሬ ወቅት መጥቷል፤ የርግቦችም ድምፅ፣ በምድራችን ተሰማ።


ለኢየሩሳሌም አለዝባችሁ ንገሯት፤ ዐውጁላትም፤ በባርነት ያገለገለችበት ዘመን አብቅቷል፤ የኀጢአቷም ዋጋ ተከፍሏል፤ ስለ ኀጢአቷ ሁሉ ከእግዚአብሔር እጅ ሁለት ዕጥፍ ተቀብላለች።


የሚያዝኑ ብፁዓን ናቸው፤ መጽናናትን ያገኛሉና።


ቀድሞ ጨለማ ነበራችሁ፤ አሁን ግን በጌታ ብርሃን ናችሁ። እንደ ብርሃን ልጆች ኑሩ፤


跟着我们:

广告


广告