ሮሜ 4:8 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም8 ኀጢአቱን፣ ጌታ ከቶ የማይቈጥርበት ሰው ምስጉን ነው።” 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ጌታ ኃጢአቱን የማይቆጥርበት ሰው የተባረከ ነው።” 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 ጌታ ኃጢአቱን የማይቈጥርበት ሰው የተባረከ ነው!” 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 እግዚአብሔርም በደሉን የማይቈጥርበት ሰው ብፁዕ ነው።” 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 ጌታ ኃጢአቱን የማይቆጥርበት ሰው ብፁዕ ነው። 参见章节 |