ሮሜ 1:22 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም22 ጥበበኞች ነን ቢሉም፣ ሞኞች ሆኑ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 ጥበበኞች ነን ሲሉ ሞኞች ሆኑ፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 “ጥበበኞች ነን” ሲሉ ሞኞች ሆኑ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 ጥበበኞች ነን ሲሉ አላዋቆች ሆኑ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)22 ጥበበኞች ነን ሲሉ ደንቆሮ ሆኑ፥ 参见章节 |