መዝሙር 97:4 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም4 መብረቁ ዓለምን አበራ፤ ምድርም አይታ ተንቀጠቀጠች። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 መብረቆቹ ለዓለም አበሩ፥ ምድር አየችና ተናወጠች። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 መብረቁ በዓለም ላይ ያበራል፤ ምድርም አይታ ትንቀጠቀጣለች። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 በምድር ሁሉ ለእግዚአብሔር እልል በሉ፤ አመስግኑ፥ ደስም ይበላችሁ፥ ዘምሩም። 参见章节 |