መዝሙር 87:1 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም1 መሠረቱን በተቀደሱ ተራሮች አቆመ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 የቆሬ ልጆች የምስጋና መዝሙር። መሠረቶቹ በተቀደሱ ተራሮች ናቸው፥ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 እግዚአብሔር ከተማውን በተቀደሰው ተራራ ላይ መሠረተ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 የድኅነቴ አምላክ እግዚአብሔር፥ በቀንና በሌሊት በፊትህ ጮኽሁ፤ 参见章节 |