መዝሙር 80:3 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም3 አምላክ ሆይ፤ መልሰን፤ እንድንም ዘንድ፣ ፊትህን አብራልን። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 በኤፍሬምና በብንያም በምናሴም ኃይልህን አንሣ እኛንም ለማዳን ና። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 አምላክ ሆይ! ከተሰደድንበት መልሰን፤ እንድንድን ምሕረትህን አሳየን! 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 በመባቻ ቀን በታወቀችው በዓላችን ቀን መለከትን ንፉ፤ 参见章节 |