Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 69:10 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10 ነፍሴን በጾም ባስመረርሁ ጊዜ፣ እነርሱ ሰደቡኝ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 የቤትህ ቅንዓት በልታኛለችና፥ የሚሰድቡህም ስድብ በላዬ ወድቆአልና።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

10 በምጾምበት ጊዜ በጣም አለቀስኩ፤ በዚህም ተሰደብኩ።

参见章节 复制




መዝሙር 69:10
5 交叉引用  

ጠላቶቼ ቃልህን ዘንግተዋልና፣ ቅናት አሳረረኝ።


እኔ ግን እነርሱ በታመሙ ጊዜ ማቅ ለበስሁ፤ ነፍሴንም በጾም አደከምኋት፤ ጸሎቴም መልስ ዐጥቶ ወደ ጕያዬ ተመለሰ።


跟着我们:

广告


广告