Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 44:26 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

26 ተነሥና እርዳን! ስለ ምሕረትህ ስትል ተቤዠን።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

26 ነፍሳችን በመሬት ላይ ተጐሳቁላለችና፥ ሆዳችንም ከምድር ጋር ተጣብቃለችና።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

26 ተነሥ እኛን ለመርዳት ና! ስለ ዘለዓለማዊው ፍቅርህም ተቤዠን!

参见章节 复制




መዝሙር 44:26
5 交叉引用  

ነፍሴ ከዐፈር ተጣበቀች፤ እንደ ቃልህ መልሰህ ሕያው አድርገኝ።


አምላክ ሆይ፤ እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድነው።


እኔ ግን በተአማኒ ሕይወት እጓዛለሁ፤ አድነኝ፤ ምሕረትንም አድርግልኝ።


ትልቁንና ትንሹን ጋሻ ያዝ፤ እኔንም ለመርዳት ተነሥ።


跟着我们:

广告


广告