መዝሙር 37:4 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም4 በእግዚአብሔር ደስ ይበልህ፤ የልብህንም መሻት ይሰጥሃል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 በጌታ ደስ ይበልህ፥ የልብህንም መሻት ይሰጥሃል። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 በእግዚአብሔር ደስ ይበልህ፤ እርሱም የልብህን ፍላጎት ሁሉ ይሰጥሃል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 ኀጢአቴ ከራሴ ጠጕር በዝቷልና፥ እንደ ከባድ ሸክምም በላዬ ከብዶአልና። 参见章节 |