መዝሙር 35:12 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም12 በበጎ ፈንታ ክፉ መለሱልኝ፤ ነፍሴንም ብቸኛ አደረጓት። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 በበጎ ፈንታ ክፋትን መለሱልኝ፥ ለብቻዬም ቀረሁ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 እኔን ብቸኛ አድርገው ደግን በክፉ መለሱልኝ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ዐመፃን የሚያደርጉ ሁሉ በዚያ ይወድቃሉ፤ ይሰደዳሉ፥ መቆምም አይችሉም። 参见章节 |