Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 25:22 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

22 አምላክ ሆይ፤ እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድነው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 አቤቱ፥ እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድነው።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

22 አምላክ ሆይ! እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድን!

参见章节 复制




መዝሙር 25:22
5 交叉引用  

እንዲህ ብላችሁ ለኢየሩሳሌም ሰላም ጸልዩ፤ “የሚወድዱሽ ይለምልሙ፤


እርሱም እስራኤልን፣ ከኀጢአቱ ሁሉ ያድነዋል።


ምነው ለእስራኤል የሚሆን መዳን ከጽዮን በወጣ! እግዚአብሔር የሕዝቡን ምርኮ በሚመልስበት ጊዜ፣ ያዕቆብ ደስ ይበለው፤ እስራኤልም ሐሤት ያድርግ።


በጭንቃቸው ሁሉ ተጨነቀ፤ የፊቱም መልአክ አዳናቸው፤ በፍቅሩና በምሕረቱ ዋጃቸው፤ በቀደመው ዘመን ሁሉ አነሣቸው፤ ተሸከማቸውም።


跟着我们:

广告


广告