Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 25:17 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

17 የልቤ መከራ በዝቷል፤ ከጭንቀቴ ገላግለኝ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 የልቤ ችግር ብዙ ነው፥ ከጭንቀቴ አውጣኝ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

17 ከደረሰብኝ ችግር ሁሉ እንድላቀቅ አድርገኝ፤ ከጭንቀቴም ሁሉ አድነኝ።

参见章节 复制




መዝሙር 25:17
8 交叉引用  

በተጨነቁ ጊዜ ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፤ እርሱም ከመከራቸው አዳናቸው።


የጻድቅ መከራው ብዙ ነው፤ እግዚአብሔር ግን ከሁሉም ያድነዋል።


በፏፏቴህ ማስገምገም፣ አንዱ ጥልቅ ሌላውን ጥልቅ ይጣራል፤ ማዕበልህና ሞገድህ ሁሉ፣ ሙሉ በሙሉ አጥለቀለቀኝ።


跟着我们:

广告


广告