Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 22:18 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

18 ልብሶቼን ተከፋፈሉ፤ በእጀ ጠባቤም ላይ ዕጣ ተጣጣሉ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 አጥንቶቼ ሁሉ ተቈጠሩ፥ እነርሱም አዩኝ ተመለከቱኝም።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

18 ልብሶቼን ተከፋፈሉ፤ በቀሚሴም ላይ ዕጣ ተጣጣሉ።

参见章节 复制




መዝሙር 22:18
4 交叉引用  

ከሰቀሉትም በኋላ ዕጣ ጥለው ልብሱን ተካፈሉ፤


ከዚያም ሰቀሉት፤ እያንዳንዱም ምን እንደሚደርሰው ለማወቅ ዕጣ ተጣጥለው ልብሱን ተከፋፈሉ።


ኢየሱስም፣ “አባት ሆይ፤ የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው” አለ። እነርሱም ልብሱን በዕጣ ተከፋፈሉት።


跟着我们:

广告


广告