Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 136:7 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

7 ታላላቅ ብርሃናትን የሠራ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 ብቻውን ታላላቅ ብርሃናትን የሠራውን፥ ፍቅሩ ለዘለዓለም ነውና፥

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

7 ታላላቅ ብርሃናትን ፈጠረ፤ ፍቅሩ ዘለዓለማዊ ነው።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 አቤቱ፥ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ቀን፦ “እስከ መሠ​ረቷ ድረስ አፍ​ርሱ አፍ​ርሱ” ያሉ​አ​ትን የኤ​ዶ​ምን ልጆች ዐስብ።

参见章节 复制




መዝሙር 136:7
4 交叉引用  

ጨረቃን የወቅቶች መለያ አደረግሃት፤ ፀሓይም የምትጠልቅበትን ጊዜ ታውቃለች።


ወደ ሰማይ ቀና ብለህ ፀሓይን፣ ጨረቃንና ከዋክብትን፣ የሰማይ ሰራዊትንም ሁሉ በምትመለከትበት ጊዜ፣ ወደ እነርሱ እንዳትሳብና እንዳትሰግድላቸው፣ አምላክህ እግዚአብሔር ከሰማይ በታች ላሉ ሕዝቦች ሁሉ ድርሻ አድርጎ የሰጣቸውንም ነገሮች እንዳታመልክ ተጠንቀቅ።


跟着我们:

广告


广告