መዝሙር 135:10 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ብዙ ሕዝቦችን መታ፤ ኀያላን ነገሥታትንም ገደለ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ብዙ አሕዛብን መታ፥ ብርቱዎችንም ነገሥታት ገደለ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ብዙ የአሕዛብ መንግሥታትን ደመሰሰ፤ ኀያላን ነገሥታትንም ገደለ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ከበኵራቸው ጋር ግብፅን የገደለ፥ ምሕረቱ ለዘለዓለም ነውና፤ 参见章节 |