መዝሙር 131:3 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም3 እስራኤል ሆይ፤ ከአሁን ጀምሮ ለዘላለም፣ በእግዚአብሔር ተስፋ አድርግ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ከዛሬ ጀምሮ እስከ ዘለዓለም እስራኤል በጌታ ይታመን። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 እስራኤል ሆይ! ከአሁን ጀምሮ እስከ ዘለዓለም እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ! 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 “ወደ ቤቴ ድንኳን አልገባም፥ ወደ መኝታዬም አልጋ አልወጣም፥ 参见章节 |