Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 119:8 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8 ሥርዐትህን እጠብቃለሁ፤ ፈጽመህ አትተወኝ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 ሥርዓትህን እጠብቃለሁ፥ በፍጹም አትጣለኝ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

8 ሕግህን ስለምፈጽም ፈጽሞ አትተወኝ።

参见章节 复制




መዝሙር 119:8
11 交叉引用  

የጽድቅ ሕግህን ለመጠበቅ፤ ምያለሁ፤ ይህንኑ አጸናለሁ።


እግዚአብሔር ሆይ፤ በፍጹም ልቤ እጮኻለሁና መልስልኝ፤ ሥርዐትህንም እጠብቃለሁ።


በሥርዐትህ ደስ ይለኛል፤ ቃልህንም አልዘነጋም።


እንደ ጠፋ በግ ተቅበዘበዝሁ፤ ትእዛዞችህን አልረሳሁምና፣ ባሪያህን ፈልገው።


ከፊትህ አትጣለኝ፤ ቅዱስ መንፈስህንም ከእኔ ላይ አትውሰድ።


አምላክ ሆይ፤ ሳረጅና ስሸብትም አትተወኝ፤ ክንድህን ለመጪው ትውልድ፣ ኀይልህን ኋላ ለሚነሣ ሕዝብ ሁሉ፣ እስከምገልጽ ድረስ።


በእርጅናዬ ዘመን አትጣለኝ፤ ጕልበቴም ባለቀበት ጊዜ አትተወኝ።


ኀይልን በሚሰጠኝ በርሱ ሁሉን ማድረግ እችላለሁ።


እግዚአብሔርን ማምለክ የማያስፈልግ መስሎ ከታያችሁ ግን፣ የቀድሞ አባቶቻችሁ ከወንዙ ማዶ ካመለኳቸው አማልክት ወይም በምድራቸው የምትኖሩባቸው አሞራውያን ከሚያመልኳቸው አማልክት ታመልኩ እንደ ሆነ የምታመልኩትን ዛሬውኑ ምረጡ፤ እኔና ቤቴ ግን እግዚአብሔርን እናመልካለን።”


跟着我们:

广告


广告