Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 119:54 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

54 በእንግድነቴ አገር፣ ሥርዐትህ መዝሙሬ ናት።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

54 በእንግድነቴ አገር ሥርዓትህ መዝሙር ሆነችኝ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

54 በምኖርበት ቦታ ሁሉ ሕጎችህ የመዝሙሬ አዝማቾች ናቸው።

参见章节 复制




መዝሙር 119:54
4 交叉引用  

ያዕቆብም ለፈርዖን፣ “በምድር ላይ በእንግድነት ያሳለፍሁት ዘመን 130 ዓመት ነው፤ ይህም አባቶቼ በእንግድነት ከኖሩበት ዘመን ጋራ ሲነጻጸር ዐጭር ነው፤ ችግር የበዛበትም ነበር” ሲል መለሰለት።


እግዚአብሔር ሆይ፤ ለምን እንዲህ ርቀህ ቆምህ? በመከራ ጊዜስ ለምን ድምፅህን አጠፋህ?


ስለ እግዚአብሔር ምሕረት ለዘላለም እዘምራለሁ፤ በአፌም ታማኝነትህን ከትውልድ እስከ ትውልድ እገልጻለሁ።


跟着我们:

广告


广告