መዝሙር 119:5 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም5 ሥርዐትህን እጠብቅ ዘንድ፣ ምነው መንገዴ ጽኑ በሆነልኝ ኖሮ! 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 ደንቦችህን ለመጠበቅ መንገዶቼ ምነው በቀኑ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 ድንጋጌህን በመጠበቅ ታማኝ ለመሆን በብርቱ እመኛለሁ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 መኖሪያዬ የራቀ እኔ ወዮልኝ፤ በዘላን ድንኳኖች አደርሁ። 参见章节 |