Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 119:143 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

143 መከራና ሥቃይ ደርሶብኛል፤ ነገር ግን ትእዛዝህ ደስታዬ ነው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

143 መከራና ችግር አገኙኝ፥ ትእዛዛትህ ግን ተድላዬ ናቸው።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

143 ብዙ ችግርና ጭንቀት ደርሶብኛል፤ ትእዛዞችህ ግን ደስታን ይሰጡኛል።

参见章节 复制




መዝሙር 119:143
11 交叉引用  

ከአፉ ከወጣው ትእዛዝ አልራቅሁም፣ የአንደበቱን ቃል ከዕለት እንጀራዬ አብልጬ ይዣለሁ።


የሞት ወጥመድ ያዘኝ፤ የሲኦልም ጣር አገኘኝ፤ ጭንቅና ሐዘን አሸነፈኝ።


እጅግ ተቸግሬአለሁ፤ እግዚአብሔር ሆይ፤ እንደ ቃልህ መልሰህ ሕያው አድርገኝ።


በሥርዐትህ ደስ ይለኛል፤ ቃልህንም አልዘነጋም።


እኔ እወድደዋለሁና፣ በትእዛዝህ ደስ ይለኛል።


ሕግህ ደስታዬ ነውና፣ በሕይወት እኖር ዘንድ ቸርነትህ ትምጣልኝ።


እግዚአብሔር ሆይ፤ ከጥልቅ ወደ አንተ እጮኻለሁ።


ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፤ “የእኔ ምግብ የላከኝን ፈቃድ ማድረግና ሥራውን መፈጸም ነው፤


跟着我们:

广告


广告