Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 119:138 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

138 ምስክርነትህን በጽድቅ አዘዝህ፤ እጅግ አስተማማኝም ነው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

138 ምስክርህን በጽድቅ አዘዝህ፥ እጅግም ቅን ነው።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

138 ሕግህ በፍጹም እውነትና ትክክል ነው።

参见章节 复制




መዝሙር 119:138
5 交叉引用  

ምስክርነትህ ለዘላለም የጽድቅ ምስክርነት ነው፤ በሕይወት እኖር ዘንድ ማስተዋልን ስጠኝ።


ትእዛዞችህ ሁሉ አስተማማኝ ናቸው፤ ሰዎች ያለ ምክንያት አሳድደውኛልና ርዳኝ።


ከግብጽ በወጡ ጊዜ ሙሴ ለእስራኤላውያን የሰጣቸው ምስክርነቶች፣ ሥርዐቶችና ሕጎች እነዚህ ናቸው፤


ዛሬ እኔ በፊታችሁ እንዳስቀመጥሁት ሕግ ያለ ጽድቅ የሆነ ሥርዐትና ሕግ ያሉት ሌላ ታላቅ ሕዝብስ ማነው?


跟着我们:

广告


广告