Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 118:8 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8 ሰውን መከታ ከማድረግ ይልቅ፣ በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 በሰው ከመታመን ይልቅ በጌታ መጠለል ይሻላል።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

8 በሰው ከመመካት ይልቅ በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 ሥር​ዐ​ት​ህ​ንም እጠ​ብ​ቃ​ለሁ፤ ለዘ​ለ​ዓ​ለም አት​ጣ​ለኝ።

参见章节 复制




መዝሙር 118:8
6 交叉引用  

ላባም፣ “ታዲያ ምን ልስጥህ?” ሲል ጠየቀው። ያዕቆብም መልሶ እንዲህ አለው፤ “ምንም አትስጠኝ፤ ነገር ግን የምጠይቅህን አንዲት ነገር ብቻ ብታደርግልኝ ከብቶችህን ማገዴን እቀጥላለሁ፤


በገዦች አትታመኑ፤ ማዳን በማይችሉ በሰው ልጆችም አትመኩ።


ብፁዕ ነው፤ እግዚአብሔርን መታመኛው ያደረገ፣ ወደ ትዕቢተኞች የማይመለከት፣ የሐሰት አማልክትን ወደሚከተሉት የማያይ፤


跟着我们:

广告


广告