መዝሙር 114:7 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ምድር ሆይ፤ በጌታ ፊት፣ በያዕቆብ አምላክ ፊት ተንቀጥቀጪ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 በያዕቆብ አምላክ ፊት፥ በጌታ ፊት ምድር ተናወጠች፥ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 ምድር ሆይ! በእግዚአብሔር ፊት፥ በያዕቆብም አምላክ ፊት በፍርሃት ተንቀጥቀጪ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 ነፍሴ ሆይ፥ ወደ ዕረፍትሽ ተመለሺ፥ እግዚአብሔር ረዳትሽ ነውና፤ 参见章节 |