Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 109:9 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9 ልጆቹ ድኻ አደጎች ይሁኑ፤ ሚስቱም መበለት ትሁን።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 ልጆቹም ያለ አባት ይቅሩ፥ ሚስቱም መበለት ትሁን።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

9 ልጆቹ ያለ አባት ይቅሩ፤ ሚስቱም ባልዋ የሞተባት ሴት ትሁን።

参见章节 复制




መዝሙር 109:9
3 交叉引用  

ቍጣዬ ይነሣል፤ በሰይፍም እገድላችኋለሁ፤ ሚስቶቻችሁ መበለቶች፣ ልጆቻችሁም አባት የለሽ ይሆናሉ።


ስለዚህ ልጆቻቸውን ለራብ፣ ለሰይፍም ስለት አሳልፈህ ስጥ፤ ሚስቶቻቸው የወላድ መካን፣ መበለትም ይሁኑ፤ ወንዶቻቸው በሞት ይቀሠፉ፤ ጕልማሶቻቸው በጦር ሜዳ ለሰይፍ ይዳረጉ።


ወላጅ አልባና አባት የሌላቸው ሆንን፤ እናቶቻችን እንደ መበለቶች ሆኑ።


跟着我们:

广告


广告