Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




መዝሙር 107:24 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

24 የእግዚአብሔርን ሥራ በዚያ አዩ፤ ድንቅ አድራጎቱንም በጥልቁ ውስጥ ተመለከቱ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

24 እነርሱ የጌታን ሥራ፥ በታላቅ አዘቅትም ያሉትን ድንቅ ሥራዎች አዩ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

24 እነርሱ የእግዚአብሔርን ሥራ ሁሉ አዩ፤ በጥልቅ ባሕርም ውስጥ የሚያደርጋቸውን ነገሮች ሁሉ ተመለከቱ።

参见章节 复制




መዝሙር 107:24
3 交叉引用  

እርሱ ፈጥሯታልና ባሕር የርሱ ናት፤ እጁም የብስን አበጀ።


跟着我们:

广告


广告